የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ለአዲስ መሶብ ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት መ/ቤት በተለያዩ የስራ መደቦች በወጣው ማስታወቂያ መሰረት ያመለከታችሁ እና ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረ አመልካቾች ፈተና የሚሰጥ ስለሆነ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ በሰአቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ቀን፡ 28/06/2018 ዓ.ም
ሰዓት፡ ከጥዋቱ 2፡30
ቦታ፡ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (AASTU)
የስም ዝርዝር ለማየት ሊንኩን ያጫኑ
የስም ዝርዝር ሊንክየቅጥር ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ለተለያ መ/ቤቶች የስራ ልምድ ያላቸውን የካሜራ ማን ቀጥሮ ለማሰራት ይፈልጋል። ፍላጎት ያላችሁ እና መስፈርቱን የምታሟሉ ሁሉ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉ ተከታታይ 7 ቀናት መመዝገብ የምትችሉ እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ
👉 ምዝገባ የሚካሄደው በኦንላይን በመሆኑ በአካል ቀርቦ መመዝገብ አይፈቀድም።
👉 ማንኛውም ተመዝጋቢ የናሽናል አይዲ ቁጥር (FAN ወይም FCN) የሚለውን ባለ16 ዲጂታል መታወቂያ ቁጥር ሊኖረው ይገባል።
👉 የዲፕሎማ እና የሌቭል ተመራቂዎች ሲኦሲ (COC) ማስረጃቸውን ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
ለመመዝገብ ሊንኩን ይጫኑ
https://aacapsjobs.gov.et/