የፐብሊክ ሰርቪስና የሠው ኃብት ልማት ቢሮን በዓመታት መሃል የመሩ አመራሮች ለትውስታ
-
ሲቪል ሰርቪስ ኤጀንሲን ለረጅም ጊዜ አቶ ዘገየ የማነብርሃን የመሩት ከጥር 8/2000 እስከ 2009፣
-
አቶ ዳባ ደበሌ ከ 2000 እስከ 2002
-
አቶ አባተ ስጦታው ከ 2002 እስከ 2003
-
አቶ ይስሃቅ ግርማይ ከ 2003 እስከ 2010
-
ዶ/ር ፍሬሕይወት ገብረሕይወት ከ 2010 እስከ 2012
-
አቶ ኃይሉ ሉሌ ከ 2012 እስከ 2014
-
ወ/ሮ ሂክማ ኸይረዲን ከ 2014 እስከ 2016፣
-
ዶ/ር ጣሰው ገብሬ ከጥር 2016 እስከ ግንቦት 2016፣
-
ዶ/ር ጀማሉ ጀምበሩ ከግንቦት 2016 እስከ ……
ምንጭ፡- ከቀድሞው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቭል ሰርቪስ ኤጀንሲ ሠነዶችና ሌሎች አመታዊ ስታትስቲክስ መረጃ፣