ዜና
አዲስ አበባን የጤና ቱሪዚም መዳረሻ
16 ግንቦት 2018
አዲስ አበባን የጤና ቱሪዚም መዳረሻ ለማድረግ በመንግሥት ብቻ ሳይሆን በግሉ ሴክተርም አበረታች ስራ እየተሰራ ነው።
ዛሬ ኒዩክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል (Nucleus General Hospital) በህክምና ባለሙያዎች አክሲዮን ማህበር ተገንብቶ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ
ከንቲባ አዳነች አቤቤ